top of page
"እግዚአብሔርን አመስግኑ ፥ ስሙንም ጥሩ ፥ ለአሕዛብም ሥራውን አውሩ"
መዝ 104/105:1
ቀጣይ መርሃ ግብሮች
07/April
ወርሃዊ ቅዳሴ
05:00 AM
Puławska 568, 02-884 Warszawa
ዓላማ
የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ትውፊትና ሥርዓቷን የሚጠብቁና የሚያስጠብቁ፣ ቤተክርስቲያን በሚያስፈልጋት ሁሉ ድጋፍ የሚሰጡ፣ ከምሥጢራተ ቤተክርስቲያን የሚሳተፉ፣ በሥነ-ምግባር የታነጹ፣ ኃላፊነት የሚሰማቸው፣ ለሀገርና ለወገን የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራትና የቤተክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ማስፋፋት ነው።
bottom of page