top of page
photo1696323188 (2).jpeg

"እግዚአብሔርን አመስግኑ ፥ ስሙንም ጥሩ ፥ ለአሕዛብም ሥራውን አውሩ"
መዝ 104/105:1

ቀጣይ መርሃ ግብሮች

07/April

ወርሃዊ ቅዳሴ

05:00 AM

Puławska 568, 02-884 Warszawa

ዓላማ

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ትውፊትና ሥርዓቷን የሚጠብቁና የሚያስጠብቁ፣ ቤተክርስቲያን በሚያስፈልጋት ሁሉ ድጋፍ የሚሰጡ፣ ከምሥጢራተ ቤተክርስቲያን የሚሳተፉ፣ በሥነ-ምግባር የታነጹ፣ ኃላፊነት የሚሰማቸው፣ ለሀገርና ለወገን የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራትና የቤተክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ማስፋፋት ነው። 

"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ በጣም ደስ አለኝ" 
መዝ 122:1

bottom of page