top of page
ዓላማ
መንፈሳዊ ዕድገት ተልዕኮ በፖላንድ አካባቢ ለሚገኙ ወጣት አዋቂዎች መንፈሳዊ አወቃቀር ማቅረብ ሲሆን ዋና ዋና ነጥቦቹ:-
-
የጸሎት መረሐግብር -ሳምንታዊ ትምህርቶችን መስጠት
-
የተጠያቂነት ቡድኖችን መሰብሰብ
-
የምክክር ክፍለ ጊዜዎችን እና ውይይት ሰዓቶችን ማዘጋጀት
-
የተለያዩ መረጃዎች እና በፖላንድ ኖዋሪ የሆኑ አባላት ስራ ማፈላላግ፣ የፋይናንስ ችግር ለገጠማችው እንዲሁም የተለያዩ እገዛ እንዲያገኙ ማስተባበር
-
አነስተኛ መንፈሳዊ ቤተሰብን እና ደህንነቱ የተጠበቀ ቦታን ለማቅረብ ትናንሽ ስብሰባዎችን ማደራጀት
bottom of page