top of page
photo1696323188 (2).jpeg

"እግዚአብሔርን አመስግኑ ፥ ስሙንም ጥሩ ፥ ለአሕዛብም ሥራውን አውሩ"
መዝ 104/105:1

ቀጣይ መርሃ ግብሮች

12 Jan /2025

የጌታችን እና የመድኀኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን የልደት በዓል እና የጥር ቅድስት ሥላሴ ዓመታዊ ክብረበዓል በውጅ

18 Jan / 2025

.

ጊዜ መሓልይ 
ልዩ የዝማሬ እና የኪነጥበብ መርሃግብር

19 Jan / 2025

.

ስርዓተ ቅዳሴ

13:00

.

13:00

.

05:00 AM

Grzegorza Piramowicza 12, 

90-001, Lodz

.

Rakowiecka 61, 02-532, Warsaw

.

Puławska 568, 02-884 Warszawa

ዓላማ

የኢ/ኦ/ተ/ቤተ ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ትውፊትና ሥርዓቷን የሚጠብቁና የሚያስጠብቁ፣ ቤተክርስቲያን በሚያስፈልጋት ሁሉ ድጋፍ የሚሰጡ፣ ከምሥጢራተ ቤተክርስቲያን የሚሳተፉ፣ በሥነ-ምግባር የታነጹ፣ ኃላፊነት የሚሰማቸው፣ ለሀገርና ለወገን የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራትና የቤተክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ማስፋፋት ነው። 

"ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ በጣም ደስ አለኝ" 
መዝ 122:1

ስለእኛ 

በፖላንድ ሀገር የምንገኝ ኦርቶዶክሳውያን ክርስትያኖች በሙሉ :-  ስርዓተ ቅዳሴ
               ትምህርተ ወንጌል 
               የጋራ ጸሎት 
               ዝማሬ
በመንፈሳዊ ህይወት የምንበረታበት ስለሀገራችን የምንጸልይበት ረድኤት በረከትን የምናገኝበት  ጉባዬ የምንከታተልበት አጥቢያችን ነው።

አድራሻ

ethiopianorthodoxinpoland@gmail.com

 WARSAW, POLAND

 

ለኢሜይሎች በደንበኝነት ይመዝገቡ

ስለተመዘገቡ እናመሰግናለን

©2021 by  በኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን በጀርመንና አካባቢው  ሀገረ ስብከት በፖላንድ የዋርሶ መንበረ መንግሥት

ቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስቲያን

  • download
  • Telegram
  • Instagram
  • Youtube
  • TikTok
bottom of page